NEAEA Grade 12 Results News 2022

The National Educational Assessment and Examinations Agency (NEAEA) Grade 12 Results 2023 is a result student receives after seating NEAEA Grade 12 Examination for 2022. Grade 12 Examination was the means by which students were selected for the various kinds of further education.

NEAEA Grade 12 Results News

NEAEA News 2022 (Todays Top Breaking News) Ethiopia: The  NEA (National Assessment Agency) or NEAEA (National Educational Assessment and Examinations Agency) officially release all the latest news in their respective website and social networking sites.

ለተከበራችሁ የ2015 የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች
የ2015 የፈተና ውጤት መለቀቅን ተከትሎ ከውጤቱ ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ማቅረባችሁ ይታወሳል። በዚሁ መሠረት ኤጄንሲው ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሠጥቶ ባደረገው ማጣራት የስኮላስቲክስ አፕቲቲዩድ ትምህርት ኮድ 21 እና 22 የመልስ መፍቻ “Answer Key” ለማረሚያ ማሽን ሲሠጥ መቀያየር እንደነበረ ማረጋገጥ ተችሏል። በዚህ መሠረት በትክክለኛው የመልስ መፍቻ መሠረት ታርሞ የተስተካከለው ውጤት ለተማሪዎች ተለቋል። በአዲሱ ውጤት መሠረት በኮድ 21 እና 22 ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል የ148,734 ተማሪዎች ውጤት በማዳግ ለውጥ አሳይቶዋል። ስለሆነም ተማሪዎች ውጤቱን በተለመደው መንገድ ኦንላይን ገብተው ማየት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን። (ውጤታችሁን በSMS የምታዩ ተማሪዎች አዲሱ ውጤት በነገው ቀን የሚጫን ይሆናል)

READ ALSO:  Mizan - Tepi University Student Result Portal – free-apply.com

በሌሎች የትምህርት ዓይነቶች ላይ የቀረቡ አቤቱታዎች በተመለከት በተቀሩ የትምህርት ዓይነቶች ላይ የመልስ ቁልፍ ችግር አለማጋጠሙ ተረጋግጧል። ነገር ግን በግለሰብ ደረጃ የቀረቡ ሁሉም አቤቱታዎች እየተጣሩ እንደተለመደው መልስ የሚሠጥ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን።

ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የዩንቨርስቲ መግቢያ /የ12ኛ ክፍል/ ፈተና ውጤት በትላንትናው ዕለት 7/12/2015 መለቀቁ ይታወሳል፡፡ ይህንንም ተከትሎ በዛሬው ዕለት በስኮላስቲክ አፕቲቲዩድ የፈተና ውጤት ላይ ከተማሪዎች፣ ከወላጆች እና ከመምህራን ስፋት ያለው ቅሬታ በመቅረቡ የማጣራት እርምጃ በመውሰድ ላይ የምንገኝ ሲሆን በአጭር ቀናት የማስተካከያ እርምጃ ወስደን ስለምንገልጽ እንደተለመደው በትዕግስት እንድትጠባበቁ እንጠይቃለን፡፡

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የፈተና ውጤቶዎ ላይ ቅሬታ ለማቅረብ ከፈለጉ ይህንን ሊንክ ተጭኖ የሚመጣውን ፎርም በመሙላት ቅሬታዎን ያቅርቡ

በአገር አቀፍ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብሄራዊ ፈተና አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ከዝህ ማውረድ ይችላሉ።

በ2015 ዓ.ም. የኢት/አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትም/ማጠናቀቂያ ፈተና (12ኛ ክፍል) ተፈታኞች እና አስፈታኝ ትምህርት ቤቶች ዝርዝር ማስታወቂያ ከዝህ ማውረድይችላሉ።

READ ALSO:  Haramaya University Results Portal – haramaya.edu.et

ውድ የዩኒቨርስቲ መግብያ (12ኛ ክፍል) ብሄራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችና የተፈታኝ ተማሪ ወላጆች ነሐሴ 1/2015 ዓ.ም የተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና ውጤት ዛሬ ነሐሴ 5/2015 ዓ.ም ይለቀቃል ብለን መረጃ መስጠታችን ይታወሳል፡፡ ኤጀንሲው በገጠመው ችግር ምክንያት በዛሬው እለት ውጤቱን መልቀቅ አለመቻሉን እየገለጸ ለተፈጠረው መዘግየት ይቅርታ እየጠየቀ ውጤቱን ከሁለት ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የምንለቅ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን፡፡

NEAEA Grade 12 Result

በ2015 ዓ.ም. የኢት/አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትም/ማጠናቀቂያ ፈተና (12ኛ ክፍል) ተፈታኞች እና አስፈታኝ ትምህርት ቤቶች ዝርዝር ማስታወቂያ ከዝህ ማውረድይችላሉ።

(በሰኔ 6፣7፣10 እና 11/2015 ዓ.ም የተሰጠው የዩንቨርስቲ መግቢያ (የ12ኛ ክፍል) ፈተና ነሐሴ 5/2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይፋ እንደሚደረግ ኤጀንሲያችን ያሳውቃል፡፡)
100% Conformed NEWS

All the students can check the top breaking news from NEA or NEAEA Ethiopia. As soon as we received any updates or breaking news we will update in this page. On an important note, students must check the official website www.neaea.gov.et.

Leave a Reply